የሀገር ውስጥ መድኃኒት አምራቾች ከሚያስፈልገው ፍላጎት የሚያቀርቡት ወደ 5 በመቶ ዝቅ ብሏል
TRACK

የሀገር ውስጥ መድኃኒት አምራቾች ከሚያስፈልገው ፍላጎት የሚያቀርቡት ወደ 5 በመቶ ዝቅ ብሏል

Avatar

ህዳር 5፣2016

የሀገር ውስጥ መድኃኒት አምራቾች እስከ 20 በመቶውን የመድኃኒት ፍላጎት በሀገር ውስጥ እያመረቱ ሲያቀርቡ ቆይተዋል፡፡

አሁን በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ከሚያስፈልገው ፍላጎት የሚያቀርቡት ወደ 5 በመቶ ዝቅ ብሏል፡፡

ዘርፉ የተወሳሰበ ችግር እንዳለበት እና መንግስት ሊደግፋቸው እንደሚገባ አምራቾች ለሸገር ነግረዋል፡፡

ምህረት ስዩም

#Ethiopia #ShegerWerewoch #መድኃኒት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar