ሐምሌ 6/2018
ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ለመሆን ዳር ዳር እያለች ነው፡፡
የብሪክስ ልማት ባንክ ቦርድ ባለፈው ጥቅምት ወር ኢትዮጵያን በእጩ አባልነት መቀበሉን ይፋ አድርጓል፡፡
የብሪክስ ህብረት አባል የሆነችው ኢትዮጵያ አሁን ደግሞ በህብረቱ የተመሰረተው የልማት ባንክ አባል መሆኗ ምን ይጠቅማት ይሆን?
የልማት ባንኩ አሰራርና የብድር ሥርዓትስ ከቀደሙት ከነዓለም ባንክ የተለየ ይሆን?
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
X :- https://x.com/shegerfm?s=2
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7
Comments