ሰባተኛ ሃገራዊ ምርጫ ሊካሄድ ከ6 ወር ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል፡፡
TRACK

ሰባተኛ ሃገራዊ ምርጫ ሊካሄድ ከ6 ወር ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል፡፡

Avatar

ሰባተኛ ሃገራዊ ምርጫ ሊካሄድ ከ6 ወር ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል፡፡

ያለው ዝግጅት ግን የፈዘዘ መሆኑን የሚናገሩ ብዙዎች ናቸው፡፡

ምርጫ ቦርድ በዘረጋው የእጩ ምዝገባ የዲጂታል ሥርዓት ላይም እክሎች መኖራቸውን የፖለቲካ ፓርቲዎች እየተናገሩ ነው፡፡

ምርጫ ቦርድ በዚህ ጉዳይ ምን ይላል?

የኔነህ ሲሳይ

Comments

Avatar