ህዳር 19፣2016
ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ክፍያን ለመወሰን የወጣው ረቂቅ ደንብ ለፍርድ ቤቶች የሚከፈልን የዳኝነት ክፍያ መጠን ያሻሻለ ነው፡፡
እስከ 1 ሚሊዮን ብር በደረሰ ገንዘብ ላይ ክርክር የሚያቀርቡ እስከ 82,000 ብር ለዳኝነት ክፍያ እንደሚከፍሉ በደንቡ ላይ ሰፍሯል፡፡
ይህም በተለይ ለህዝብ ጥቅም ሲባል የሚሰሩ በጎ ፈቃደኛ ተቋማት ላይ ጫና የሚያበረታ ነው የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል፡፡
በልዩ ሁኔታ እንዲታይም ተጠይቋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
ተቀራራቢ ዘገባ (1) https://shorturl.at/imqO9
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የዳኝነት_ክፍያ #ፌዴራል_ፍርድ_ቤቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments