በ2016 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ምጣኔ ሐብት 7 ነጥብ 9 በመቶ እንደሚያድግ በመንግስት ተገምቷል
TRACK

በ2016 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ምጣኔ ሐብት 7 ነጥብ 9 በመቶ እንደሚያድግ በመንግስት ተገምቷል

Avatar

ሰኔ 27፣2015

በ2016 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ምጣኔ ሐብት 7 ነጥብ 9 በመቶ እንደሚያድግ በመንግስት ተገምቷል፡፡

በሌላ በኩል ግን በሃገሪቱ ያለው የሰላም ሁኔታ የመንግስት ተቋማት ገንዘብ ማድፋፋትና መሰል ችግሮች ሳይፈቱ እድገቱ እንዴት እውን ይሆናል?

የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በመጭው ዓመት በጀት ላይ በተጠቀሰውና ለሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረገ ነው፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar