ሰኔ 28፣2015
በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የጤና ባለሞያዎች በበረቱ ችግሮች ውስጥ ሆነው ስራቸውን እየሰሩ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሕክምና ማህበር ተናገረ፡፡
የነጻ ሕክምና አለማግኘት፣ የህሕምና ቁሳቁስ አለመሟላት፣ ዝቅተኛ ደሞዝ ተከፋይ መሆን፣ ለአዳዲስ ተመራቂዎች ደግሞ ስራ አለማግኘት የሕክምና ባለሞያዎች ከሚደርስባቸው ችግሮች መካከል መሆናቸውን ማህበሩ አስረድቷል፡፡
ወንድሙ ሀይሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
Comments