በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ያለው የተለያየ አሰራር ነፃ የፍልሰተኞች ምልልስ እንዳይኖር አድርጓል ተባለ
TRACK

በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ያለው የተለያየ አሰራር ነፃ የፍልሰተኞች ምልልስ እንዳይኖር አድርጓል ተባለ

Avatar

የካቲት 19፣2016

በየሀገሩ ያለው የቪዛና ሌላውም ከድንበር ጥበቃ ጋር ያለው አሰራር የተለያየ ስለሆነ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ነፃ የፍልሰተኞች ምልልስ እንዲኖር የማድረጉን ስራ ከባድ አድርጎታል ተባለ፡፡

አምስተኛው የፍልሰት አስተዳደር ቀጠናዊ የሚኒስትሮች ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡

ቴዎድሮስ ወርቁ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ቪዛ #የፍልሰት_አስተዳደር

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar