ሐምሌ 17፣2015
ለ2 አመት በዘለቀው በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ከተለያዩ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸው የተስተጓጎለባቸው ብዙዎች ናቸው፡፡
በተለይ በትግራይ ክልል ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች የነበሩና በኋላም በጦርነቱ ምክንያት ወደ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተመድበው ትምህርታቸውን እንዲጨርሱ የተደረጉ ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃቸውን ማግኘት ስላልቻሉ የስራ እድልም እያመለጣቸው መሆኑን ለሸገር ተናግረዋል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
Comments