የንዘብ ሚኒስቴር ባስጠናው ጥናት 63 በመቶው ነጋዴ ዛሬም በየዓመቱ ግብሩን በአግባቡ አይከፍልም ተብሏል
TRACK

የንዘብ ሚኒስቴር ባስጠናው ጥናት 63 በመቶው ነጋዴ ዛሬም በየዓመቱ ግብሩን በአግባቡ አይከፍልም ተብሏል

Avatar

መስከረም 7 2018

በኢትዮጵያ አሁንም በገበያው ውስጥ ያሉ ግን ግብራቸውን በአግባቡ የማይከፍሉ ነጋዴዎች ብዙ መሆናቸው ይነገራል፡፡

የንዘብ ሚኒስቴር ባስጠናው ጥናት 63 በመቶው ነጋዴ ዛሬም በየዓመቱ ግብሩን በአግባቡ አይከፍልም ተብሏል፡፡

ኮንትሮባንድ ሌላውም ችግር በገበያ በስፋት ይታያል፡፡

የተመሳቀለውን የገበያ ስርዓት ለማስተካከል በየጊዜው ወሳኝ የታክስ ፖሊሲ ማሻሻያን ማድረግ ያስፈልጋል ተብሏል።

በተያያዘም ግብሩን በትክክል የሚቆርጠው የተከበረው ግብር ከፋይ ከፍተኛ ጫና እንዳይደረግበት እና ከግዙፍ ስራ ቢዝነስ ኢኮኖሚ እንዳይወጣ ሊጠበቅ ይገባዋል ይባላል።

Comments

Avatar
altaseb

One question, as per my understanding ministry of finance is one of a stakeholder, and not only one of a stakeholder but also has major interest on tax collection. so a research which have mainly coordinated by such entity may not be feasible and reliable enough.

There is no more content to load