TRACK
ግንቦት 1 2017 የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ቀደም ሲል የተሰጠው የ3 አመታት ጊዜ ተጠናቆ ተጨማሪ 1 አመት እንደተራዘመለት ይታወቃል
ግንቦት 1 2017
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ቀደም ሲል የተሰጠው የ3 አመታት ጊዜ ተጠናቆ ተጨማሪ 1 አመት እንደተራዘመለት ይታወቃል፡፡
ባለፉት 3 አመታት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ስራዎችን ሲሰራ ቆይቶ አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደቱን በመጨረስ በቅርቡ ወደ ትግራይ በመጓዝ አጀንዳዎችን በመሰብሰብ ከማጠናቀቂያው ሊዳረስ መቃረቡ ተነግሯል፡፡
Comments