ጥር 20፣2016
ኢትዮጵያ ወደ ውጪ ልካ ዶላር የምታገኝባቸው ምርቶች ከኮንትሮባንድ ንግድ መጠበቅ እንዳልቻሉ ይነገራል፡፡
ቡና ጫቱ እና የቁም እንስሳት ለዚህ ማሳየዎች ናቸው፡፡
ለኢትዮጵያ ብዙ ነገሯ የሆነው ወርቅም ከህገ-ወጥ እና ከኮንትሮባንድ ንግድ ማምለጥ እንዳልቻለ የማዕድን ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የማዕድን_ሚኒስቴር #ኮንትሮባንድ #ቡና #ጫት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments