በ8 ሰዓት ውስጥ በ10 ሺዎች ብሎኬት እና ቴራዞ የሚያመርት ፋብሪካ ስራ ጀምሯል ተባለ
TRACK

በ8 ሰዓት ውስጥ በ10 ሺዎች ብሎኬት እና ቴራዞ የሚያመርት ፋብሪካ ስራ ጀምሯል ተባለ

Avatar

ጥር 27፣2016

በግንባታው ዘርፍ የሚታየውን የግብዓት እጥረት ለማቃለል ይረዳል የተባለ በ8 ሰዓት ውስጥ በ10 ሺዎች ብሎኬት እና ቴራዞ የሚያመርት ፋብሪካ ስራ ጀምሯል ተባለ፡፡

ለስራው 10,000 ካሬ ሜትር ቦታ ተሰጥቶት ወደ ስራ ገብቷል፡፡

የኔነህ ሲሳይ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ግንባታ #ብሎኬት #ቴራዞ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar