በገጠር መሬት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ  ከተለያዩ ህጎች ጋር የሚቃረን እንዳይሆን ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል ተባለ
TRACK

በገጠር መሬት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ከተለያዩ ህጎች ጋር የሚቃረን እንዳይሆን ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል ተባለ

Avatar

ህዳር 6፣2016

በገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ረቂቅ አዋጅ ላይ የሰፈሩ አንዳንድ ድንጋጌዎች ህገ መንግስቱን ጨምሮ የተለያዩ ህጎችን ጋር የሚቃረኑ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል ተባለ፡፡

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ መክሯል፡፡

ንጋቱ ረጋሣያሰናዳውን በወንድሙ ሀይሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የመሬት_አስተዳደር #ገጠር #ፓርላማ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar