የመንግስት የግዥ ሥርዓትን ጠብቆ መድሃኒት እና የህክምና ቁሶችን ወደ ሀገር ለማስገባት እስከ 8 ወር ይወስዳል
TRACK

የመንግስት የግዥ ሥርዓትን ጠብቆ መድሃኒት እና የህክምና ቁሶችን ወደ ሀገር ለማስገባት እስከ 8 ወር ይወስዳል

Avatar

ጥር 15፣2016

የመንግስት የግዥ ሥርዓትን ጠብቆ መድሃኒት እና የህክምና ቁሶችን ወደ ሀገር ለማስገባት እስከ 8 ወር ይወስዳል፡፡

እንዲህ ያለው የተንዛዛ የግዥ ሂደት ለስራው እንቅፋት እየሆነበት መሆኑን መንግስታዊው መድሃኒት አቅራቢ ተቋም ተነግሯል፡፡

ይህን ለማሻሻል ምን እየተሰራ ነው፡፡

ማርታ በቀለ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የግዥ_ሂደት #መድሃኒት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar