ጥር 17፣2016
በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚሰሩ ምሁራን በኢትዮጵያ ሀገራዊ መግባባትን ለማምጣት በሚካሄደው ሀገራዊ ምክክር አዎንታዊ ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ፡፡
የኢትዮጵያን እጣ ፋንታ ለተወሰኑ ፖለቲከኞች ብቻ አሳልፋችሁ አትስጡ የሚል መልዕክትም ተላልፎላቸዋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ምሁራን #ኢትዮጵያ #ፖለቲከኞች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments