ጥር 16፣2016
ለተከታታይ ዓመታት ድርቅ የተከሰተበት የኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን አሁን ከዚህ ተፅዕኖ እየተላቀቀ ነው ተባለ።
በዞኑ ሲጓተቱ የቆዩ አስር የንጹህ ውሃ ፕሮጀክቶች አልቀው ስራ መጀመራቸው የተነገረ ሲሆን በ320,000 ሄክታር መሬት ላይ የእንስሳት መኖ እየለማ እንደሚገኝም ሠምተናል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ድርቅ #የእንስሳት_መኖ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments