መጋቢት 4 2017
የፌዴራል መንግስቱ ፖለቲካ ቀውሱ እየተባባሰ ባለው በትግራይ ክልል ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል፡፡
ጊዜያዊ አስተዳደሩን ለማፍረስ እና ከሌሎች አካላት ጋር በመተባበር ሀብትም የሚዘርፍ አካል መኖሩን የተናገሩት አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ናቸው፡፡
ጊዜያዊ አስተዳደሩም የፌዴራል መንግስቱ ጣልቃ እንዲገባ መጠየቁ ይታወሳል፡፡
መጋቢት 4 2017
የፌዴራል መንግስቱ ፖለቲካ ቀውሱ እየተባባሰ ባለው በትግራይ ክልል ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል፡፡
ጊዜያዊ አስተዳደሩን ለማፍረስ እና ከሌሎች አካላት ጋር በመተባበር ሀብትም የሚዘርፍ አካል መኖሩን የተናገሩት አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ናቸው፡፡
ጊዜያዊ አስተዳደሩም የፌዴራል መንግስቱ ጣልቃ እንዲገባ መጠየቁ ይታወሳል፡፡
Comments