በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ የተዘጋባቸውን 44 ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ፖሊስ መያዙ ተሰማ፡፡
የሀገሪቱ የወሬ ምንጮች እንዳሉት የዘግይቶባቸው የተገኙት ኢትዮጵያን ፍልሰተኞች በማን እና እንዴት እዚያ ቦታ ሊገኙ እንደቻለ ጊዜው ፖሊስ አለማወቁንና ምርመራ ላይ መሆኑን ተናግሯል፡፡
ፍልሰተኞቹ በህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች አማካይነት በቤት ውስጥ የተዘጋባቸው ሳይሆን አይቀርምም ተብሏል፡፡
Comments