ሰኔ 6 2017
አዲሱ #የውጭ_ሀገር_ስራ_ስምሪት_ረቂቅ_አዋጅ አስገዳጅ የትምህርት ደረጃን አያስቀምጥም፡፡
በስራ ላይ ያለው አዋጅ ግን ቢያንስ 8ኛ ክፍልን አስገዳጅ ያደረገ ነበር ተብሏል፡፡
በትናንትናው ዕለት ፓርላማው ለሰው ሃብት ልማት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመራው ረቂቅ አዋጅ ‘’በባህርተኞች እና በቤት ሰራተኞች ላይ ነው ትኩረት ያደረገው’’ የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት የቀረበበት ሲሆን ከመጽደቁ በፊት በሌሎች የትምህርት መስኮች የተማሩ ኢትዮጵያንን እንዲካትት ተጠይቋል፡፡
Comments