በገንዘብ ችግር ምክንያት ህክምናቸውን የሚያቋርጡና ለሌሎችም ቀውሶች የሚዳረጉት ሴቶች ብዙዎች ናቸው ተባለ
TRACK

በገንዘብ ችግር ምክንያት ህክምናቸውን የሚያቋርጡና ለሌሎችም ቀውሶች የሚዳረጉት ሴቶች ብዙዎች ናቸው ተባለ

Avatar

ሚያዝያ 9፣2016

በኢትዮጵያ ህክምና ለማግኘት ወደ ጤና ተቋማት ከሚሄዱ ሴቶች ውስጥ በገንዘብ ችግር ምክንያት ህክምናቸውን የሚያቋርጡና ለሌሎችም ቀውሶች የሚዳረጉት ብዙዎች ናቸው ተባለ፡፡

ይህንንም ለማገዝ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም የህክምና ኮሌጅ ህክምና ባለሞያዎች ስብስብ የበጎ አድራጎት ድርጅት መመስረቱ ተነግሯል፡፡

ምህረት ስዩም

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የሴቶች_ህክምና #ቅዱስ_ጳውሎስ_ሆስፒታል

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: @ShegerFMRadio102_1

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar