የሰንደቀ ዓላማና የህገ መንግስት ጉዳይን በአገራዊ ምክክር እንዲታይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶቹ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ ሰጥተዋል
TRACK

የሰንደቀ ዓላማና የህገ መንግስት ጉዳይን በአገራዊ ምክክር እንዲታይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶቹ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ ሰጥተዋል

Avatar

ግንቦት 8፣2016

የመንግስት ተጠያቂነት እንዲኖር የሰዎች የሰብአዊ መብት እንዲከበር አምባገነናዊ የፖለቲካ ባህል እንዳይኖርን ጨምሮ በርካታ አጀንዳዎች በአገራዊ ምክክር እንዲታዩ ከ360 በላይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጠየቁ፡፡

የሰንደቀ ዓላማና የህገ መንግስት ጉዳይን በአገራዊ ምክክር እንዲታይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶቹ ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ ሰጥተዋል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሰንደቀ_ዓላማ #ህገ_መንግስት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar