ዛሬ ያሉ ተማሪዎችስ ጥያቄዎቻቸው ምንድናቸው? በሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው
TRACK

ዛሬ ያሉ ተማሪዎችስ ጥያቄዎቻቸው ምንድናቸው? በሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው

00:00

የካቲት 14፣2016

የ1966ቱ አብዮት 50ኛ ዓመት ጥናታዊ ሴሚናር ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ነው፡፡

በፕሮግራሙ ከ50 ዓመታት በፊት የዛን ጊዜው ተማሪዎች ያነሱ የነበሯቸው ጥያቄዎች ምንድናቸው? ይነሳበት የነበረው መንገድስ?

ዛሬ ያሉ ተ��ሪዎችስ ጥያቄዎቻቸው ምንድናቸው? በሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው፡፡

ቴዎድሮስ ወርቁ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የ1966ቱ_አብዮት #የተማሪዎች_ንቅናቄ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

00:00