የካቲት 14፣2016
የ1966ቱ አብዮት 50ኛ ዓመት ጥናታዊ ሴሚናር ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ነው፡፡
በፕሮግራሙ ከ50 ዓመታት በፊት የዛን ጊዜው ተማሪዎች ያነሱ የነበሯቸው ጥያቄዎች ምንድናቸው? ይነሳበት የነበረው መንገድስ?
ዛሬ ያሉ ተማሪዎችስ ጥያቄዎቻቸው ምንድናቸው? በሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የ1966ቱ_አብዮት #የተማሪዎች_ንቅናቄ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments