ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ለሞግዚቶች በተዘጋጀው ስርአት ትምህርት ስልጠና መስጠት እንደሚጀመር ተነገረ
TRACK

ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ለሞግዚቶች በተዘጋጀው ስርአት ትምህርት ስልጠና መስጠት እንደሚጀመር ተነገረ

Avatar

ግንቦት 6፣2016

በህጻናት ማቆያ እና መንከባከቢያ ማዕከላት ለሚሰሩ ሞግዚቶች በተዘጋጀው ስርአት ትምህርት ከሚቀጥለው ዓመት መስከረም ወር ጀምሮ ስልጠና መስጠት እንደሚጀመር ተነገረ።

ሥርዓተ ትምህርቱ ማዕከላቱን ከፍተው በሚሰሩ ተቋማት እና ድርጅቶች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ያቃልላል ተብሏል።

ፍቅሩ አምባቸው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የህጻናት_ማቆያ #ሞግዚት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar