ደንቦች ሲወጡ ምን ዓይነት ሂደት ማለፉ ነበረበት?
TRACK

ደንቦች ሲወጡ ምን ዓይነት ሂደት ማለፉ ነበረበት?

Avatar

ግንቦት 21 2017

በአዲስ አበባ ደንብ ተላልፋችኋል፣ አጥፍታችኋል በሚል የምንቀጣው ቅጣት ከአቅማችን በላይ ነው በሚል ቅሬታ ሲቀርብ ይሰማል፡፡

ከፍሳሽ ጋር በተያያዘ፣ ከህገ-ወጥ ንግድ ጋር በተገናኘ ደንብ ተላልፋችኋል የተባሉ ግለሰቦችና ተቋማት እየተቀጡ ነው፡፡

ግን እንዲህ ዓይነት ደንቦች ሲወጡ ምን ዓይነት ሂደት ማለፉ ነበረበት?

ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1

📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX

📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s

📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar