ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት እስከ አንድ ቢሊዮን ዶላር ካሣ የተጠየቀችበት ክስ አብዛኛው ውድቅ ተደርጎላታል ተብሏል፡፡
TRACK

ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት እስከ አንድ ቢሊዮን ዶላር ካሣ የተጠየቀችበት ክስ አብዛኛው ውድቅ ተደርጎላታል ተብሏል፡፡

Avatar

ሚያዝያ 30 2017

ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት እስከ አንድ ቢሊዮን ዶላር ካሣ የተጠየቀችበት ክስ አብዛኛው ውድቅ ተደርጎላታል ተብሏል፡፡

በእንግሊዝ የግልግል ፍርድ ቤት በሚታየው እና የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በተከሰሰበት በዚሁ ክርክር ኢትዮጵያውያን የህግ ባለሙያዎችም እንደተሳተፉ የተሰማ ሲሆን በዘርፉ ብቁ ሰዎች እያፈራች መሆኑን የሚያሳይ ነው ተብሏል፡፡

Comments

Avatar