በኢትዮጵያ ይሰራሉ ከተባሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ውስጥ የብር ማተሚያም ይገኝበታል ተባለ።
TRACK

በኢትዮጵያ ይሰራሉ ከተባሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ውስጥ የብር ማተሚያም ይገኝበታል ተባለ።

Avatar

መስከረም 23 2018

በኢትዮጵያ ይሰራሉ ከተባሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ውስጥ የብር ማተሚያም ይገኝበታል ተባለ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ትናንት በሶማሌ ክልል ስለሚሰሩ ፕሮጀክቶች ማብራሪያን ሲያቀርቡ ከግዙፍ የፕሮጀክት ስራዎች ውስጥ የብር ማተሚያ እንደሚገኝበት ተናግረዋል።
መስከረም 23 2018

በኢትዮጵያ ይሰራሉ ከተባሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ውስጥ የብር ማተሚያም ይገኝበታል ተባለ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ትናንት በሶማሌ ክልል ስለሚሰሩ ፕሮጀክቶች ማብራሪያን ሲያቀርቡ ከግዙፍ የፕሮጀክት ስራዎች ውስጥ የብር ማተሚያ እንደሚገኝበት ተናግረዋል።

የወርቅ ማጣሪያ ፕሮጀክም ስራ መጀመሩን አንስተው እንደ አስፈላጊነት ስለ ፕሮክቶቹ ወደፊት ይፋ እናደርጋለን ብለዋል።

የወርቅ ማጣሪያ ፕሮጀክም ስራ መጀመሩን አንስተው እንደ አስፈላጊነት ስለ ፕሮክቶቹ ወደፊት ይፋ እናደርጋለን ብለዋል።

Comments

Avatar