TRACK
በደቡብ ምስራቅ እስያ ይሰሩ የነበሩ ባለሃብቶች በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የታሪፍ ተጽዕኖ ምክንያት መዳረሻቸውን ኢትዮጵያ እያደረጉ ነው ተባለ።
ጥር 29/2018
በደቡብ ምስራቅ እስያ ይሰሩ የነበሩ ባለሃብቶች በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የታሪፍ ተጽዕኖ ምክንያት መዳረሻቸውን ኢትዮጵያ እያደረጉ ነው ተባለ።
ኢትዮጵያም ዕድሉን በመጠቀም በተለይ ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ተጨማሪ ባለሃብቶችን ከአካባቢው ሀገራት ለመሳብ ጠንክራ እየሰራች እንደምትገኝ ተነግሯል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢትዮጵያን ጨምሮ አንድ መቶ በሚደርሱና ምርቶቻችውን ወደ አሜሪካ በሚልኩ ሀገራት ላይ ታሪፍ መጣላቸው ይታወሳል።
Comments