ነሀሴ 21 2017
የኑሮ ውድነት እና የሰላም እጦት ችግር መፍትሄ እንዲያገኝ የፓርላማ አባላት በመራጮቻቸው መጠየቃቸው ተናገሩ፡፡
ያነጋገርናቸው የኦሮሚያ የማዕከላዊ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ተወካዮች እንደነገሩን ማህበረሰቡ የኑሮ ውድነት ፣ የመሰረተ ልማት ማለትም የመንገድ ፣ የመብራት ፣ የቴሌ እና የውሃ ችግሮች እንዲፈቱለት መጠየቃቸውን ተናግረዋል፡፡
ተወካዮቹ በአገሪቱ ተንቀሳቅሶ ለመስራት የሚያስችል ሰላም እንዲኖር እና ለወጣቱ የስራ እድል እንዲፈጠር ጥያቄ ማቅረባቸው አስረድተዋል፡፡
Comments