የኑሮ ውድነት እና የሰላም እጦት ችግር መፍትሄ እንዲያገኝ የፓርላማ አባላት በመራጮቻቸው መጠየቃቸው ተናገሩ፡፡
TRACK

የኑሮ ውድነት እና የሰላም እጦት ችግር መፍትሄ እንዲያገኝ የፓርላማ አባላት በመራጮቻቸው መጠየቃቸው ተናገሩ፡፡

Avatar

ነሀሴ 21 2017

የኑሮ ውድነት እና የሰላም እጦት ችግር መፍትሄ እንዲያገኝ የፓርላማ አባላት በመራጮቻቸው መጠየቃቸው ተናገሩ፡፡

ያነጋገርናቸው የኦሮሚያ የማዕከላዊ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ተወካዮች እንደነገሩን ማህበረሰቡ የኑሮ ውድነት ፣ የመሰረተ ልማት ማለትም የመንገድ ፣ የመብራት ፣ የቴሌ እና የውሃ ችግሮች እንዲፈቱለት መጠየቃቸውን ተናግረዋል፡፡

ተወካዮቹ በአገሪቱ ተንቀሳቅሶ ለመስራት የሚያስችል ሰላም እንዲኖር እና ለወጣቱ የስራ እድል እንዲፈጠር ጥያቄ ማቅረባቸው አስረድተዋል፡፡

Comments

Avatar