ሰኔ 28፣2015
የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በአንዳንድ ፕሮጀክቶች ላይ ከክልሎች ጋር የሚፈጠር መደራረብ ለስራዬ እክል እየሆነብኝ ነው አለ፡፡
ሚኒስቴሩ የ2015 አፈጻጸሙን የተመለከተ ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃ ፤ መስኖ ፤ ቆላማ አካባቢ እና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቅርቧል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
Comments