የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የዜጎችን ሰብአዊ መብት ለመጠበቅ ሲባል አስተዳደራዊ በደል በፈፀሙ ተቋማት ላይ እግድ የመጣል ስልጣን ሊሰጠው ይገባል ተባለ
TRACK

የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የዜጎችን ሰብአዊ መብት ለመጠበቅ ሲባል አስተዳደራዊ በደል በፈፀሙ ተቋማት ላይ እግድ የመጣል ስልጣን ሊሰጠው ይገባል ተባለ

Avatar

የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የዜጎችን ሰብአዊ መብት ለመጠበቅ ሲባል አስተዳደራዊ በደል በፈፀሙ ተቋማት ላይ እግድ የመጣል ስልጣን ሊሰጠው ይገባል ተባለ፡፡

የተቋሙ ማሻሻያ አዋጅ ተሻሽሎ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የቀረበ ሲሆን በረቂቅ አዋጁ የተጠቀሰው ሃሳብ እንዲካተት ተጠይቋል፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን

ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar