የካቲት 18፣2016
#ጉዳያችን
በጉዳያችን በተመረጡ ሀሳቦች ዙሪያ በየሳምንቱ የባለሞያ አስተያየት ይቀርባል፡፡
የዛሬው ጉዳያችን እየተለመደ የመጣውን በማህበራዊ የትስስር ገፆች በኩል የሚደረግ ግብይትን ይመለከታል።
የኦንላይን ንግድ (Online Market) ስጋትና እድሉ ምንድን ነው?
ማብራሪያውን የሚያቀርቡልን የገበያ ጥናትና አስተዳደር ባለሞያው አቶ ረቢራ ቡሻ ናቸው።
አዘጋጁ ቴዎድሮስ ወርቁ ነው፡፡
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ማህበራዊ_የትስስር_ገፆች #Online _Market
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments