የካቲት 1፣2016
የሚታየውን የሥርዓተ ምግብ ችግር ያስተካክላል የተባለ የ5 ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡
በተለያዩ ዘጠኝ ክልሎችና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ተግባራዊ በሚሆነው በዚሁ ፕሮጀክት በተለይ በግጭት የተጎዱት አማራ፣ ትግራይ እና አፋር ክልሎች ልዩ ትኩረት ያገኛሉ ተብሏል፡፡
ማርታ በቀለ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #መቀንጨር #ስነ_ምግብ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments