ግንቦት 9፣2016
በሳይንስና ቴክኖሎጂው ዘርፍ የሚደረጉ ምርምሮች ችግር ፈቺ በመሆናቸው ሀገራት ከፍተኛ በጀት በመመደብ ምርምሮቹን ይደግፋሉ፡፡
ኢትዮጵያም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዘርፉ እየበረታች ነው ተብሏል፡፡
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለኢንዱስትሪ ያለውን አስተዋጽኦ በተመለከተ በአዲስ አበባ አውደ ጥናት መካሄድ ጀምሯል፡፡
በረከት አካሉ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሳይንስና_ቴክኖሎጂ #ፈጠራ #AASTU
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments