የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለኢንዱስትሪ ያለውን አስተዋጽኦ በተመለከተ አውደ ጥናት መካሄድ ጀምሯል
TRACK

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለኢንዱስትሪ ያለውን አስተዋጽኦ በተመለከተ አውደ ጥናት መካሄድ ጀምሯል

Avatar

ግንቦት 9፣2016

በሳይንስና ቴክኖሎጂው ዘርፍ የሚደረጉ ምርምሮች ችግር ፈቺ በመሆናቸው ሀገራት ከፍተኛ በጀት በመመደብ ምርምሮቹን ይደግፋሉ፡፡

ኢትዮጵያም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዘርፉ እየበረታች ነው ተብሏል፡፡

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለኢንዱስትሪ ያለውን አስተዋጽኦ በተመለከተ በአዲስ አበባ አውደ ጥናት መካሄድ ጀምሯል፡፡

በረከት አካሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሳይንስና_ቴክኖሎጂ #ፈጠራ #AASTU

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar