በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ወሰነ
TRACK

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ወሰነ

Avatar

ሰኔ 28፣2015

በደቡብ ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ወሰነ፡፡

ምክር ቤቱ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባቀረበለት ሪፖርት መሰረት አዲሱ ክልል ‘’የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል’’ በሚል 12ኛ ክልል ሆኖ እንዲቋቋም ወስኗል፡፡

ያሬድ እንደሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar