TRACK
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ወሰነ
ሰኔ 28፣2015
በደቡብ ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ወሰነ፡፡
ምክር ቤቱ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባቀረበለት ሪፖርት መሰረት አዲሱ ክልል ‘’የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል’’ በሚል 12ኛ ክልል ሆኖ እንዲቋቋም ወስኗል፡፡
ያሬድ እንደሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
Comments