መጋቢት 17፣2016
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቅርቡ ባጋጠመው የሲስተም ችግር ምክንያት የተወሰደበት ገንዘብ 801.4 ሚሊየን ብር መሆኑ ተናገረ፡፡
በተወሰደው ገንዘብ ውስጥ ተሳታፊ ከሆኑት ደንበኞች 57 በመቶ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ናቸው፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ንግድ_ባንክ #የሲስተም_ችግር #CBE
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments