የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባጋጠመው የሲስተም ችግር ምክንያት የተወሰደበት ገንዘብ 801.4 ሚሊየን ብር መሆኑ ተናገረ
TRACK

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባጋጠመው የሲስተም ችግር ምክንያት የተወሰደበት ገንዘብ 801.4 ሚሊየን ብር መሆኑ ተናገረ

Avatar

መጋቢት 17፣2016

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቅርቡ ባጋጠመው የሲስተም ችግር ምክንያት የተወሰደበት ገንዘብ 801.4 ሚሊየን ብር መሆኑ ተናገረ፡፡

በተወሰደው ገንዘብ ውስጥ ተሳታፊ ከሆኑት ደንበኞች 57 በመቶ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ናቸው፡፡

ቴዎድሮስ ወርቁ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ንግድ_ባንክ #የሲስተም_ችግር #CBE

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar