መጋቢት 24፣2016
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በፒያሳና አካባቢው፤ ተሽከርካሪ በተዘጉ መንገዶች የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች ለግንባታ ስራው እንቅፋት ሆነዋል አለ፡፡
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ደግሞ ከዛሬ ጀምሮ ለትራፊክ ክፍት ስላደረገው መንገድ ተናግሯል፡፡
ወንድሙ ሀይሉ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #አዲስ_አበባ_ፖሊስ #ፒያሳ #Addis_Abeba
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments