መጋቢት 17፣2016
በጦርነት ምክንያት በአራት ዞኖቹ ያሉ የጤና ተቋማት ላይ ጉዳት የደረሰበት የአፋር ክልል ተላላፊ በሆኑ እና ባልሆኑ በሽታዎች የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረብኝ ነው አለ።
የጤና ተቋማቱ ገና መልሰው እንዳልተቋቋሙ ስምተናል።
ማርታ በቀለ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የጤና_ተቋማት #አፋር_ክልል
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments