የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው የሚያቀርቡ ተቋማት ከ30 በመቶ አይበልጡም ብሏል እምባ ጠባቂ
TRACK

የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው የሚያቀርቡ ተቋማት ከ30 በመቶ አይበልጡም ብሏል እምባ ጠባቂ

Avatar

መጋቢት 17፣2016

የፌዴራል እና የክልል ተቋማት የአሰራር ግልፅነትን ለማምጣት፣ የዜጎችንም መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የሚረዱ የመረጃ ነፃነት ሪፖርት አሰናድተው ለህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

ይህን የሚያደርጉት ተቋማት ግን ከ30 በመቶ አይበልጡም ብሏል እምባ ጠባቂ፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #እምባ_ጠባቂ #የመረጃ_ነፃነት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar