ግንቦት 10፣2016
በኢትዮጵያ የህፃናት ቀዶ ህክምና የሚሰሩ ሀኪሞች ቁጥር እጅግ ዝቅተኛ ነው ተባለ፡፡
ለህፃናት ቀዶ ህክምና የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች እንደልብ አለመገኘትም ቀዶ ህክምና የሚያስፈልጋቸውን ህፃናት ለማከም አስቸጋሪ አድርጎታል ሲባል ሰምተናል፡፡
የኢትዮጵያ ህፃናት ቀዶ ህክምና ማህበር በዛሬው እለት ጠቅላላ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል፡፡
ማርታ በቀለ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የኢትዮጵያ_ህፃናት_ቀዶ_ህክምና_ማህበር
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments