ጥር 30፣2016
የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር ያግዛሉ የተባሉና ሽንኩርትን ጨምሮ ሌሎችንም ምርቶች ከእርሻ በቀጥታ ወደ ገበያ የሚያቀርቡ 48 የግብርና ምርት አምራቾች በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙት 4 የገበያ ማዕከላት ሊገቡ መሆኑን ተነገረ፡፡
ኤደን ገነት መኳንንት
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሽንኩርት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments