የካቲት 29፣2016
በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠሩ የሰላም መደፍረሶች ሳቢያ የመብት ጥሰቶችና የአስተዳደር በደሎች ቢበረክቱም ቦታዎቹ ላይ ተዘዋውሮ ለመስራት ተቸግሬአለሁ ሲል የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡
ምንታምር ፀጋው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #እምባ_ጠባቂ_ተቋም #የመብት_ጥሰቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments