መጋቢት 25፣2016
በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በጦርነት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ሆቴሎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ነው ተባለ፡፡
ለዚህም በገንዘብ ሚኒስቴር የሚመራ ሀገር አቀፍ ኮሚቴ መቋቋሙን የቱሪዝም ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
በረከት አካሉ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሆቴሎች #ከቀረጥ_ነፃ #ጦርነት #ቱሪዝም_ሚኒስቴር
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1
Comments