በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው ሆቴሎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ነው ተባለ
TRACK

በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው ሆቴሎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ነው ተባለ

Avatar

መጋቢት 25፣2016

በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በጦርነት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ሆቴሎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ነው ተባለ፡፡

ለዚህም በገንዘብ ሚኒስቴር የሚመራ ሀገር አቀፍ ኮሚቴ መቋቋሙን የቱሪዝም ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡

በረከት አካሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሆቴሎች #ከቀረጥ_ነፃ #ጦርነት #ቱሪዝም_ሚኒስቴር

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

Comments

Avatar