የመንግስት ተሻሚዎች፣ ትልቅ ሀላፊነትን በያዙ፣ አንድን ድርጅት የመምራት ዕድሉንና አጋጣሚዉን ባገኙ ሠዎች የሚፈፀሙ የወንጀሎች ዋይት ኮላር ክራይም (white collar crime) የሚል መጠሪያ አላቸዉ፡፡
ይህ white collar crime የተሰኘ የወንጀል አይነት ብዙውን ጊዜ ነዋይን ለማካበት፣ የግል ጥቅም ለመሰብሰብ ሲባል በማታለል የሚሰራ ሁከት የሌለበት ወንጀል መሆኑን ባለሞያዎች ይናገራሉ፡፡
ለመሆኑ ይህ መሰሉ ወንጀሎች ከሌሎቹ የወንጀል አይነቶች ምን ይለያቸዋል?
በማንኛዉም ፍ/ቤት የህግ አማካሪና ጠበቃ አቶ ሙሉጌታ በላይን ስለጉዳዩ ጠይቀናቸዋል፡፡
ገዛ ጌታሁን
Comments