አለም አቀፉ የአቪዬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
TRACK

አለም አቀፉ የአቪዬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

Avatar

ግንቦት 5፣2016

አለም አቀፉ የአቪዬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡

ምክክሩ በአቪዬሽን እና በአየር ትራንስፖርት ዙሪያ እየመከረ ነው፡፡

የአፍሪካ የአየር ትራንስፖርት በተመለከተ የሚመክረው ጉባኤ የዘንድሮው 12ኛው ነው፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ፤ እህት የአፍሪካ አየር መንገዶችን ለመርዳት በአቪየሽን ዙሪያ የባለሙያ ስልጠናና በአውሮፕላን ጥገና ዙሪያ ጥያቄ ሲጠይቁ ፈቃደኛ ሆኜ አገልግሎቱን እሰጣለሁ ብሏል፡፡

ተህቦ ንጉሴ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የኢትዮጵያ_አየር_መንገድ #Ethiopian_Airlines

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar