መስከረም 7 2018
ታላቁ ህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ከተሞች፣ ኢንዱስትሪዎች ፣ ለግብርና፣ ለእያንዳንዱ ሰው እና ለአየር ንብረት ምን አዲስ ነገር ይጨምራል?
አክሊሉ ፍቅረ ስላሴ(ዶ/ር) የአለም ሀብት ተቋም ( world resources institute) የአፍሪካ ዳይሬክተር ሲሆኑ በትምህርት ዝግጅታቸው ደግሞ የከተማ ልማት እና የምጣኔ ሃብት ባለሞያ ናቸው።
የህዳሴ ግድቡ መጠናቀቅ አባይን ለዘመናት ከነበረበት ቅኝ ግዛት ነጻ ያወጣ ነው የሚሉት አክሊሉ(ዶ/ር) ኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦቿን እንድታሳካ ድርሻው ከፍተኛ እንደሆነ አብራርተዋል።
Comments