''የኢትዮጵያን አካሄድና የታችኛውን ተፋሰስ ሀገራት ያለመጉዳት ፍላጎት የግብፅ ምሁራን ጠንቅቀው ያውቁታል''  አደም ካሚል(ፕ/ር)።
TRACK

''የኢትዮጵያን አካሄድና የታችኛውን ተፋሰስ ሀገራት ያለመጉዳት ፍላጎት የግብፅ ምሁራን ጠንቅቀው ያውቁታል'' አደም ካሚል(ፕ/ር)።

Avatar

መስከረም 7 2018

የህዳሴው ግድብ ተገንብቶ መጠናቀቅ በግብፅ ፖለቲካ ውስጥ ብዙ ለውጥ እንዳመጣ ይነገራል።

ህዳሴው የግብፅ ፖለቲከኞች ከሀላፊነታቸው እንዲነሱም አድርጓል ይላሉ የታሪክ ተመራማሪው አደም ካሚል(ፕ/ር)።

የኢትዮጵያን አካሄድና የታችኛውን ተፋሰስ ሀገራት ያለመጉዳት ፍላጎት የግብፅ ምሁራን ጠንቅቀው ያውቁታል የሚሉት የታሪክ ምሁሩ አሁን ከግብፅ በኩል የሚነሳው ሀሳብ መቀየር ጀምሯል ብለዋል።

Comments

Avatar