ባለፈው አንድ ዓመት በ3 ከተሞች ብቻ ከ61 በላይ ሕፃናት ተጥለው ተገኝተዋል ተባለ፡፡
TRACK

ባለፈው አንድ ዓመት በ3 ከተሞች ብቻ ከ61 በላይ ሕፃናት ተጥለው ተገኝተዋል ተባለ፡፡

Avatar

ጥቅምት 18፣2017

ባለፈው አንድ ዓመት በ3 ከተሞች ብቻ ከ61 በላይ ሕፃናት ተጥለው ተገኝተዋል ተባለ፡፡

ከመካከላቸው አምስቱ ህይወታቸው ያለፈ መሆኑም ተሰምቷል፡፡

ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው ባለፈው አንድ ዓመት በተሰበሰበ መረጃ በጅማ ከተማ ብቻ ከ50 በላይ ህፃናት ተጥለው ተገኝተዋል፡፡

በዚሁ ከተማ ሌሎች 3 ህፃናት ደግሞ ተገድለው በፌስታል ተጠቅልለው መገኘታቸውን የጅማ ከተማ ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ለኮሚሽኑ ተነግሯል፡፡

Comments

Avatar