ጳጉሜ 3 2017
በኢትዮጵያ የንግድ ሥርዓት ውስጥ የራስ ምታት ሆነው ከቀጠሉት መካከል ህገወጥ ንግድ ወይም ኮንትሮባንድ አንዱ ነው፡፡
ቡናና ጥራጥሬው፣ ማዕድኑ፣ በሬ፣ በጉ፣ ፍየሉ በየድንበሩ እየተነዱ፣ መድሃኒቱ፣ እፅ፣ አልበሳቱ ድንበር አሳብረው ወደ መሃል ሀገር እየገቡ ንግዱ ሲጎዱት ቆይተዋል፡፡
አሁንም ችግሩ አልተፈታም፡፡
ጳጉሜ 3 2017
በኢትዮጵያ የንግድ ሥርዓት ውስጥ የራስ ምታት ሆነው ከቀጠሉት መካከል ህገወጥ ንግድ ወይም ኮንትሮባንድ አንዱ ነው፡፡
ቡናና ጥራጥሬው፣ ማዕድኑ፣ በሬ፣ በጉ፣ ፍየሉ በየድንበሩ እየተነዱ፣ መድሃኒቱ፣ እፅ፣ አልበሳቱ ድንበር አሳብረው ወደ መሃል ሀገር እየገቡ ንግዱ ሲጎዱት ቆይተዋል፡፡
አሁንም ችግሩ አልተፈታም፡፡
Comments