በግብዓት እጥረት ምክንያት የሀገር ውስጥ የምግብ ዘይት አምራቾች ከአቅማቸው በታች እያመረቱ መሆኑ ተነገረ
TRACK

በግብዓት እጥረት ምክንያት የሀገር ውስጥ የምግብ ዘይት አምራቾች ከአቅማቸው በታች እያመረቱ መሆኑ ተነገረ

Avatar

ሰኔ 12 2017

በግብዓት እጥረት ምክንያት የሀገር ውስጥ የምግብ ዘይት አምራቾች ከአቅማቸው በታች እያመረቱ መሆኑ ተነገረ፡፡

የዘይት አምራቾቹ የሚያስፈልጓቸውን የቅባት እህሎች በበቂ ሁኔታ ገበያ ላይ አለማግኘታቸው ስራቸውን እያስተጓጎለባቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብ ዘይት አምራች ኢንዱስትሪ ማህበር ተናግሯል፡፡

Comments

Avatar