ሰኔ 12 2017
በግብዓት እጥረት ምክንያት የሀገር ውስጥ የምግብ ዘይት አምራቾች ከአቅማቸው በታች እያመረቱ መሆኑ ተነገረ፡፡
የዘይት አምራቾቹ የሚያስፈልጓቸውን የቅባት እህሎች በበቂ ሁኔታ ገበያ ላይ አለማግኘታቸው ስራቸውን እያስተጓጎለባቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብ ዘይት አምራች ኢንዱስትሪ ማህበር ተናግሯል፡፡
ሰኔ 12 2017
በግብዓት እጥረት ምክንያት የሀገር ውስጥ የምግብ ዘይት አምራቾች ከአቅማቸው በታች እያመረቱ መሆኑ ተነገረ፡፡
የዘይት አምራቾቹ የሚያስፈልጓቸውን የቅባት እህሎች በበቂ ሁኔታ ገበያ ላይ አለማግኘታቸው ስራቸውን እያስተጓጎለባቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብ ዘይት አምራች ኢንዱስትሪ ማህበር ተናግሯል፡፡
Comments