ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች በኢትዮጵያ በሚከሰቱ ሞቶች ከግማሽ በላይ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑንን ጤና ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
TRACK

ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች በኢትዮጵያ በሚከሰቱ ሞቶች ከግማሽ በላይ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑንን ጤና ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡

Avatar

ህዳር 12 2018

ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች በኢትዮጵያ በሚከሰቱ ሞቶች ከግማሽ በላይ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑንን ጤና ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡

የኩላሊት ህመተኞችን በተመለከተ የወጣውን መመሪያ ተግባራዊ ለማድረግ ስራዎች መጀመራቸውን ሰምተናል፡፡

እየጨመሩ ካሉ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች መካከል የስኳር በሽታ፣ የደም ግፊት፣ ስትሮክ፣ ኩላሊት፣ የልብና የደም ስር መዘጋት እንዲሁም የአዕምሮ መታወክና ካንሰር ከብዙ በጥቂቶቹ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ ተናግሯል፡፡

በተለይም የደም ግፊት ከፍተኛ ለሆነ የኩላሊት በሽታ እያጋለጠ እንደሆነና በዚህም 6 በመቶ የሚሆኑ ሰዎች ስር ለሰደደ የኩላሊት ህመም አንደሚጋለጡ በጥናት መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ነግረውናል፡፡

Comments

Avatar